የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አባላት መታሰራቸው ተገለፀ



የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አባላት መታሰራቸውን የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርትያን ታደለ ለቢቢሲ ገለፁ።
አቶ ክርስትያን እንደነገሩን በትንሹ 56 የፓርቲው አባላት በአዲስ አበባ መታሰራቸውን አስታውቀዋል።
የጂማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን የሆኑ የፓርቲው አባላትን ጨምሮ በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎችም ሰዎች እየታሰሩ እንደሆነ አክለዋል።

Post a Comment

0 Comments