![]() |
| ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ |
በጉብኝቱ ወቅትም ተፈናቃዮቹ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስሜታቸወን ያጋሩ ሲሆን፥ የተፈፀመባቸውንም ድርጊት አስረድትዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በደረሰው ነገር እጅግ ማዘናቸውን ገልፀዋል።
እንዲህ ዓይነት ድርጊት ቀጣይነት የለውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በዚህ ድርጊት ፈፃሚዎች ተጠያቂ እንዲሆኑ መንግስት ጠንካራ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል።
ተፈናቃዮቹ ወደ ቀያቸው በፍጥነት ተመልሰው እንዲቋቋሙ እንደሚደረግም ቃል ገብተዋል።

0 Comments
ሐሳቦን ያጋሩን