ህብረቱ
በድረገፁ ላይ ይፋ እንዳደረገው በድርጅቱ ውስጥ በሴቶች ላይ ፆታዊ ትንኮሳ መኖሩን የሚገልፅ
ደብዳቤ ከደረሰ በኋላ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳፋኪ ማሃማት በፈረንጆቹ ግንቦት ወር ላይ ሙሉ ምርመራ ሚያደርግ
ከፍተኛ ኮሚቴ ተቋቁሞ ምርመራ አከናውኗል፡፡ 37 እንስት የህብረቱ አባላት በህብረቱ ላይ ጾታዊ ትንኮሳ መኖሩን ገልፀዋል፡፡
ከፆታ
ትንኮሳ በተጨማሪ ሙስና፣ መድሎ፣እና ስልጣንን አላግባብ የመጠቀም ችግሮች መኖራቸውን ጥናቱ አመላክቷል፡፡
0 Comments
ሐሳቦን ያጋሩን