በሲዳማ ዞን የሚገኘው ደሳሳው እና አንጋፋው ሸበዴላ ትምህርት ቤት፡፡

 ሸበዴላ በሲዳማ ዞን ከሚገኙ አንጋፋ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ በዞኑ ዳራ ወረዳ የሚገኘው ይህው አንጋፋ እና ደሳሳ ትምህርት ቤት 1972 ዓ.ም የተቋቋመ ቢሆንም እስካሁን ድረስ መሰረታዊ ግብዓቶች ሳይሟሉለት 1ሺህ 195 ተማሪዎች እየተማሩበት ይገኛል፡፡

Post a Comment

0 Comments